ከ ትምህርት ሚኒስቴር አካላት የተሰጠን መልስ

 የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመለክቶ በርካታ ጥያቄዎች እየደረሱን ስለነበር ከሚመለከተው አካል ለማጣራት ሞክረን ነበር።


ከ ትምህርት ሚኒስቴር አካላት የተሰጠን መልስ የ 1ኛ ዙር ፈተና እርማት ተጠናቋል። አሁን የ 2ኛው ዙር እርማት እየተደረገ ነው። ስለዚህ የተማሪዎች ውጤት ወደ ሲስተሙ ከገባ ቡሃላ ለተማሪዎች ይፋ ይሆናል።

ትክክለኛው ይፋ የሚሆንበት ቀን መቼ ነው? እስካሁን ይህ ነው የሚል ቀን አልተወሰነም። ነገር ግን በቅርቡ ይፋ ይሆናል። ተማሪዎች መታገስ አለባቸው ። ውጤቶች ላይ ምንም ስህተት እንዳይኖር ጥንቃቄዎች ከተሰወዱ ቡሃላ ይለቀቃል ።
━━━━━━━━ ● ━━━━━━━━
  ❇️𝐒𝐭𝐫𝐢𝐯𝐢𝐧𝐠 F𝐨𝐫 𝐄𝐱𝐜𝐞𝐥𝐥𝐞𝐧𝐜𝐞!
━━━━━━━━ ● ━━━━━━
             🦋SOT 🦋

Post a Comment

0 Comments